በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት ” ማህበረሰብ አቀፍ አስተማማኝ ሰላም እና ዘላቂ ልማት ለክልላዊና አገራዊ ዕድገት ” በሚል መሪ ቃል ክልሉ አፈጉባኤ አዳራሽ ታላቅ ኮንፈረንስ አካሄደ።

ሚያዝያ 21/2013 ዓ.ም በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት” ማህበረሰብ አቀፍ አስተማማኝ ሰላም እና ዘላቂ ልማት ለክልላዊና አገራዊ ዕድገት ” በሚል መሪ ቃል በክልሉ ም/ቤት አደራሽ ኮንፈረንስ ተካሔደ ።ሚያዝያ 20/2013 ዓ.ምጋምቤላ -ኢትዮጵያ በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት ” ማህበረሰብ አቀፍ አስተማማኝ ሰላም እና ዘላቂ ልማት Read More …

የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደርና አካዳሚክ ሠራተኞች ለአገር መከላከያ ሠራዊት የገንዘብ ድጋፍ አደረጉ ።

ህዳር 09/2013 ዓ.ም ጋምቤላ-ኢትዮጵያ የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳርና አካዳሚክ ሠራተኞች በዛሬው ዕለት ህዳር 09/2020 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ በመሰብሰ በሰሜኑ የሐገራችን ክፍል የህግ የበላይነትን ለማስከበር መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው የሐገር መከላከያ ሠራዊት ከወር ደሞወዛቸው የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ተስማምተዋል። Click here for more…የዩኒቨርሲቲው Read More …

ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ክብር እቆማለሁ መርሃ ግብር በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ተካሔደ ።

ህዳር 08/2013 ዓ.ም ጋምቤላ- ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ህዳር 8 ቀን 2013 ዓ.ም ከረፋዱ 5፡ 30 ላይ በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ “ለሐገር መከላከያ ሠራዊት ክብር እቆማለሁ!” መርሃ ግብር ለአንድ ደቂቃ ያክል ቀኝ እጅን ግራ ደረት ላይ በማሳረፍና ለአንድ ደቂቃ በማጨብጨብ ሥነ -ሥርዓቱ Read More …