ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ለ6ኛ ጊዜ አስመረቀ፡፡

ጥር 23/2013 ዓ.ም ጋምቤላ – ኢትዮጵያ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌን ጨምሮ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ  የመንገዶች ፈንድ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተርና የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ስራ አመራር ቦርድ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ረሽድ መሀመድ፣ የጋምቤላ ህዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ Read More …

ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የለውጥ አመራርና የካይዘን ስልጠና ሰጠ፡፡

ህዳር 15/2013 ዓ.ም ጋምቤላ-ኢትዮጵያ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የለውጥ አመራርና የካይዘን ስልጠና ሰጠ፡፡ ስልጠናው በተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የተሰጠ ሲሆን የስልጠናው ዓላማም በካይዘን አጠቃላይ ጽንሰ ሀሳብና ትግበራ ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ የተዘጋጀ ነው፡፡ click here for more… ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ Read More …