
ታህሳስ 5/2013 ዓ.ም ጋምቤላ-ኢትዮጵያ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ፤ ዩኒቨርሲቲው ተመራቂ ተማሪዎች ከታህሳስ 5-6/2013 ዓ.ም ዓ.ም ድረስ እንዲገቡ ጥሪ ማስተላለፉን ተከትሎ ነው ዛሬ ተማሪዎች ወደ ቅጥር ግቢው በመግባት ላይ የሚገኙት፡፡ ምንም እንኳን ያለንበት ወቅት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ Read More …
ታህሳስ 5/2013 ዓ.ም ጋምቤላ-ኢትዮጵያ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የ2012 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎችን መቀበል ጀመረ፤ ዩኒቨርሲቲው ተመራቂ ተማሪዎች ከታህሳስ 5-6/2013 ዓ.ም ዓ.ም ድረስ እንዲገቡ ጥሪ ማስተላለፉን ተከትሎ ነው ዛሬ ተማሪዎች ወደ ቅጥር ግቢው በመግባት ላይ የሚገኙት፡፡ ምንም እንኳን ያለንበት ወቅት በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ Read More …
ህዳር 15/2013 ዓ.ም ጋምቤላ-ኢትዮጵያ ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የለውጥ አመራርና የካይዘን ስልጠና ሰጠ፡፡ ስልጠናው በተቋማዊ ለውጥ ዳይሬክቶሬት አዘጋጅነት የተሰጠ ሲሆን የስልጠናው ዓላማም በካይዘን አጠቃላይ ጽንሰ ሀሳብና ትግበራ ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ የተዘጋጀ ነው፡፡ click here for more… ስልጠናውን በንግግር የከፈቱት የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የአካዳሚክ Read More …
ህዳር 09/2013 ዓ.ም ጋምቤላ-ኢትዮጵያ የጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳርና አካዳሚክ ሠራተኞች በዛሬው ዕለት ህዳር 09/2020 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ በመሰብሰ በሰሜኑ የሐገራችን ክፍል የህግ የበላይነትን ለማስከበር መስዋዕትነት እየከፈለ ለሚገኘው የሐገር መከላከያ ሠራዊት ከወር ደሞወዛቸው የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ ተስማምተዋል። Click here for more…የዩኒቨርሲቲው Read More …
ህዳር 08/2013 ዓ.ም ጋምቤላ- ኢትዮጵያ በዛሬው ዕለት ህዳር 8 ቀን 2013 ዓ.ም ከረፋዱ 5፡ 30 ላይ በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ “ለሐገር መከላከያ ሠራዊት ክብር እቆማለሁ!” መርሃ ግብር ለአንድ ደቂቃ ያክል ቀኝ እጅን ግራ ደረት ላይ በማሳረፍና ለአንድ ደቂቃ በማጨብጨብ ሥነ -ሥርዓቱ Read More …
ጋምቤላ-ኢትዮጵያ ጥቅምት-25/2013 ዓ.ም ቀደም ሲል እንደተለመደው ጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ በየዓመቱ አዲስ ለሚቀጠሩ መምህራን የኢንዳክሽን ስልጠና በመስጠት አዲስ ለሚጀምሩት ስራ የአእምሮና የስነልቦና ዝግጅት እንዲያደርጉ እንዲሁም የተቋሙን የአሰራር ስርዓትና የመማር ማስተማሩን ስራ በደንብ እንዲተዋቁ ለማድረግ ይዘጋጃል፡፡ በመሆኑም ስልጠናው ከትላንት ጥቅምት 25-26/2013 ዓ.ም ጀምሮ Read More …
Gambella University was established in April 2015 G.C as one of the higher learning institutions in Ethiopia and started its full operation on September 2015. Gambella University is located at Gambella town, the capital of Gambella Peoples National Regional State Read More …